
******** ቀደም ሲል የገዋኔ ግብርና ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ የ2017 ዓ.ም የትምህርት ዘመን የሁለተኛና የሶስተኛ ዓመት ሰልጣኞችን ለመቀበል ባወጣው የጥሪ ማስታወቂያ መሠረት ሰልጣኛች ወደጊቢ በመግባት ላይ ይገኛሉ። ይህንኑ አስመልክቶ የኮሌጁ መምህራንና ሥራ አስፈፃሚዎች ለ2017 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በአዲስ መንፈስ ሰልጣኞችን ተቀብሎ ለማሰልጠን የሚያስችላቸውንና ለአሰልጣኞችና ሥራ አስፈፃሚ ድጋፍ ሰጪ ሰራተኞች የጋራ ፕሮግራም Read More …