በገዋኔ ግ/ቴ/ሙ/ሥ/ስ ኮሌጅ ቀደም ሲል ከባህር ዳር ዪኒቨርስቲ ጋር የመግባቢያ ሰነድ በተፈራረምነው መሠረት የሄው ትምህርቱ ሊጀመር ምዝገባ ተጀምሯል ።

በገዋኔ ግ/ቴ/ሙ/ሥ/ስ ኮሌጅ ቀደም ሲል ከባህር ዳር ዪኒቨርስቲ ጋር የመግባቢያ ሰነድ በተፈራረምነው መሠረት የሄው ትምህርቱ ሊጀመር ምዝገባ ተጀምሯል ።ጥር 1 ቀን 2015 ዓ.ም/ገ.ግ.ቴ.ሙ.ኮ/………………………………………………….ቀደም ሲል ኮሌጃችን በUSAID ፈንድ የሚደገፍ የ leadership followship ፕሮግራም  በባህር ዳር ዪኒቨርስቲ አሰተባባሪነት የ 5 ዓመት ፕሮጀክቱን ለመተግበር የሚያስችለውን ስምምነት መፈራረማችን ይታወቃል ።እንሆ በባለፉት 3 ዓመታት ውስጥ Read More …

የገዋኔ ግብርና ቴ/ሙ/ሥ/ኮሌጅ ከቆላማ አካባቢዎች ኑሮ ማሻሻያ ፕሮጀክት ጋር በመተባበር በአትክልትና ፍራፍሬ፣ወተት ተዋፅኦ፣በእንስሳትዋና መድሀኒት አገልግሎት እና በዶሮ እርባታ በአራት ዘርፍ ለተደራጁ ማህበራት የተሰጠ የአጫጭር ጊዜ ስልጠና የምረቃ ፕሮግራም ተካሄደ።

የገዋኔ ግብርና ቴ/ሙ/ሥ/ኮሌጅ ከቆላማ አካባቢዎች ኑሮ ማሻሻያ ፕሮጀክት ጋር በመተባበር በአትክልትና ፍራፍሬ፣ወተት ተዋፅኦ፣በእንስሳትዋና መድሀኒት አገልግሎት እና በዶሮ እርባታ በአራት ዘርፍ ለተደራጁ ማህበራት የተሰጠ የአጫጭር ጊዜ ስልጠና የምረቃ ፕሮግራም ተካሄደ።ታህሳስ -16- 2015 ዓ.ም በምረቃ ስነ-ስርዓቱ የኮሌጁ ከፍተኛ አመራሮች ፣የክልሉ የቆላማ አካባቢዎች ኑሮ ማሻሻያ ፕሮጀክት ዋና ሀላፊዎች፣ የስራና ክህሎት ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮች Read More …

የገዋኔ ግብርና ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ ለ53 ዓመት አየተጠቀመበት የነበረውን ሎጎ ቀየረ

የገዋኔ ግብርና ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ ለ53 ዓመት አየተጠቀመበት የነበረውን ሎጎ ቀየረታህሳስ 15 ቀን 2015 ዓ.ም /ገ.ግ.ቴ.ሙ.ስ.ኮ/* ኮሌጁ ቀደም ሲል በፌድራል ግብርና ሚኒስተር ስር የነበረ መሆኑ ይታወቃል።አሁን ኮሌጁ በፌድራል የስራና ክህሎት ሚኒስተር ስር ከሚተዳደሩ ኮሌጆች አንዱ  በመሆኑ ከተሰጠን የስራ አቅጣጫ በመነሳት ቀድሞ ኮሌጃችን ለ50 ዓመት ሲጠቀምበት የነበረውን ሎጎ በአዲስ የቀየርን መሆኑን Read More …

በገዋኔ ግብርና ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ የተማሪዎች ሬጅስትራር ቢሮን ኮምፒውተራይዝድ የሆነ የመረጃ አያያዝ ለማድረግ ወደ ትግበራ ተገብቷል።

በገዋኔ ግብርና ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ የተማሪዎች ሬጅስትራር ቢሮን ኮምፒውተራይዝድ የሆነ የመረጃ አያያዝ ለማድረግ ወደ ትግበራ ተገብቷል።ህዳር 28 ቀን 2015 ዓ.ም /ገ.ግ.ቴ.ሙ.ሥ.ኮ/……………………………………………………. የሬጅስትራር ቢሮ ሀላፊ አቶ ያሬድ ብርሀን እንዳብራሩት ፦✅ የተማሪዎች ሬጅስትራር ቢሮችንን ዲጂታላይዝ ማድረጋችን የተማሪ መረጃዎችን በቀላሉና ፈጣን በሆነ መልኩ እንድናገኝ ያግዘናል፡፡ ✅ በመሆኑም አንድ ተቋም ይህን አሰራር ጀመረ ማለት Read More …

በገዋኔ ግብርና ቴክኒክና ሙያ ሥልጠና ኮሌጅ እየተሰጠ ያለው አጫጭር ስልጠና በመካሄድ ላይ ይገኛል ።

በገዋኔ ግብርና ቴክኒክና ሙያ ሥልጠና ኮሌጅ እየተሰጠ ያለው አጫጭር ስልጠና በመካሄድ ላይ ይገኛል ።ህዳር 27 ቀን 2015 ዓ.ም /ገ.ግ.ቴ.ሙ.ሥ.ኮ/…………………………………………..በስልጠናው መክፈቻ የኮሌጁ ከፍተኛ አመራሮች፣የኮሌጁ የፕሮጀክት እና  የLLRP ፕሮጀክት አስፈፃሚዎች በተገኙበት ስለስልጠናው በይፍ መጀመሩ የሚታወቅ ነው ።አሰልጣኞች ስልጠናውን በአትክልትና ፍራፍሬ፣ በወተት ተዋፅኦ፣በዶሮ እርባታ ፣የእንስሳት መድሀኒት አጠቃቀም ዙሪያ ለተደራጁ ማህበራት ስልጠና በመስጠት ላይ Read More …

በገዋኔ ግብርና ቴክኒክና ሙያ ሥልጠና ኮሌጅ 17ተኛው የብሔር ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ቀን በአልን እና 18ተኛው የፀረ-ሙስና በአል በደማቅ ተከበረ።
ህዳር 27 ቀን 2015 ዓ.ም /ገ.ግ.ቴ.ሙ.ሥ.ኮ/

በገዋኔ ግብርና ቴክኒክና ሙያ ሥልጠና ኮሌጅ 17ተኛው የብሔር ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ቀን በአልን እና 18ተኛው የፀረ-ሙስና በአል በደማቅ ተከበረ።ህዳር 27 ቀን 2015 ዓ.ም /ገ.ግ.ቴ.ሙ.ሥ.ኮ/……………………………………………….በሀጋራችን 17ተኛው የብሔር ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ቀን ህብረ ብሔራዊ አንድነታችን ለዘላቂ ሰላማችን እንዲሁም በአለማችን 19ኛ ጊዜ በሀገራችን 18ተኛ ጊዜ ሙስናን መታገል በተግባር በሚል መሪ ሀሳብ ለሚከበረው  የፀረ-ሙስና Read More …

የገዋኔ ግ/ቴ/ሙ/ት/ስ ኮሌጅ ከባህር ዳር ዪኒቨርስቲ ጋር የመግባቢያ ሰነድ ተፈራርሟል።

የገዋኔ ግ/ቴ/ሙ/ት/ስ ኮሌጅ ከባህር ዳር ዪኒቨርስቲ ጋር የመግባቢያ ሰነድ ተፈራርሟል።ህዳር 19 ቀን 2015 ዓ.ም/ገ.ግ.ቴ.ሙ.ኮ/………………………………………………….በዛሬው ዕለት በ ባህዳር ከተማ በተከፈተው Response Leadership activity ሀገር አቀፍ ፕሮጀክት ፕሮግራም ኮሌጁ የወጣቶችን ክህሎት በስልጠና ለማሳደግና የስራ እድል ለመፍጠር የሚያስችለውን በሀገር ደረጃ ከተመረጡት 7 TVET ኮሌጆች አንዱና በክልል ደረጃ ብቸኛ ሆኖ ተመርጧል። በመሆኑም ኮሌጁ በUSAID ፈንድ Read More …

የገዋኔ ግ/ቴ/ሙ/ት/ሥ/ ኮሌጅ ከቆላማ አካባቢዎች ኑሮ ማሻሻያ ፕሮጀክት ጋር የጋራ ስምምነት አደረጉ።

የገዋኔ ግ/ቴ/ሙ/ት/ሥ/ ኮሌጅ ከቆላማ አካባቢዎች ኑሮ ማሻሻያ ፕሮጀክት ጋር የጋራ ስምምነት አደረጉ።ህዳር 13 ቀን 2015 ዓ.ም /ገ.ግ.ቴ.ሙ.ኮ/……………………………………………………………የተከበሩ የኮሌጁ ዲን አቶ መሀመድ ሀመዱ እንደገለፁት ይህ አጭር ስልጠና አሁን ኮሌጃችን በአዲሱ የስራና ክህሎት ሚኒስተር ከተሰጠን የትኩረት አቅጣጫ  ወጣቶችን በአጫጭር ስልጠና ብቁ ማድረግና በማህበር በማደራጀት የራሳቸውን የስራ ዕድል እንዲፈጥሩ ማድረግ ሲሆን አሁን ከምንሰጠው Read More …

የገዋኔ ግብርና ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ የአፍር ክልል እና የዞን አመራሮች በኮሌጃችን በመገኘት ጉብኝት አደረጉ ።

የገዋኔ ግብርና ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ የአፍር ክልል እና የዞን አመራሮች በኮሌጃችን በመገኘት ጉብኝት አደረጉ ።መስከረም 9/2015 ዓ.ም (ገ.ግ.ቴ.ሙ.ኮ) የተከበሩ አቶ ሀመዱ አሊ የክልሉ ት/ት ቢሮ ምክትል ኃላፊ ፣ክብርት ሀዋ አሊ የክልሉ የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ቢሮ ምክትል ኃላፊ እንዲሁም የገቢ ረሱ ዞን ምክትል አስተዳደር ክቡር አቶ ሞየሌበዞን ደረጃ የነበራቸውን የክረምት ስራዎች ማጠቃለያ Read More …

በገዋኔ ግ/ቴ/ሙ/ኮሌጅ የክረምት የአረንጓዴ አሻራ መርሀ ግብር በዛሬው ዕለት ተጀምሯል።

በገዋኔ ግ/ቴ/ሙ/ኮሌጅ የክረምት የአረንጓዴ አሻራ መርሀ ግብር በዛሬው ዕለት ተጀምሯል። ገ.ግ.ቴ.ኮ (ሀምሌ 29 ቀን 2014 ዓ.ም),*በኮሌጅ በዛሬው ዕለት የክረምት የአረንጓዴ አሻራ መርሀ ግብር የኮሌጁ ከፍተኛ አመራሮች ፣መምህራንና ፣ድጋፍ ሰጪ ሰራተኞችና የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ኮርፕሬሽን የሀዋሽ ሚሌ 4ቱ ድልዲዪዎች ግንባታ ፕሮጀክት አመራሮችና ሰራተኞች በተገኙበት የጥላና የፍራፍሬ ችግኝ ተከላ ተከናወነ።