
ከሥራና ክህሎት ሚ/ር የግብርና ቴ/ ሙያ/መሪ ስራ አስፈፃሚ ከኮሌጁ ከፍተኛ አመራሮች ጋር በመሆን የመስክ ምልከታ እና ስራ ማስጀመርን አስመልክቶ አቅጣጫ ተሰቷል። *** የገዋኔ ግብርና ቴክኒክና ሙያ ሥልጠና ኮሌጅ ከሚኒስቴር መስሪያ ቤት የኢንተርፕራይዝ ልማት ዘርፍ በኮሌጁ የተለያዩ የገቢ ምንጮችን ለማስፍፍትና የውስጥ ገቢውን እንዲያሳድግ በተሰጠው አቅጣጫ መሰረት ኮሌጁ በ2017 ዓ.ም ከታቀዱ ስራዎች Read More …