የገዋኔ ግብርና ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ የደረጃ 4 ተማሪዎችን አስመረቀ

የገዋኔ ግብርና ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ የደረጃ 4 ተማሪዎችን አስመረቀ ። .. የገዋኔ ግ/ቴ/ ሙያ ኮሌጅ ቀደም ሲል ከአላጌ ግ/ቴ/ ሙያ ኮሌጅ 1 ዓመት ተምረው ወደ ኮሌጃችን  በሀገራዊ ጉዳይ ዝውውር የተደረገላቸውን 182 የእንሳት ሳይንስ ሰልጣኝ ተማሪዎችን በኮሌጁ ከ2 አመት ቆይታ ቡሀላ አስመረቀ። በዕለቱ የፌድራል ሥራ እና ክህሎት ሚኒስቴር፣ የቴክኒክና ሙያ ከፍተኛ Read More …