የሥራና_ክህሎት_ሚኒስቴር_ሚኒስተር_ክብርት_ሙፈሪሀት_ካሚል እንዲሁም የፌድራል ቴክኒክና ሙያ የቦርድ አመራርና አባላት የገዋኔ ግብርና ኮሌጅ በዶቢ የሚገኘውን የጨው መሬት ጉብኝት አደረጉ። ************************************

ቴክኒክና ሙያ ተቋማትን ከስልጠና በላይ… (Entrepreneurial TVT) ላለፍት 3 አመት ከግማሽ የዘርፍን ሪፎርም በ 4 ምሰሶ በ38 ኢኒሽየቲቮች ላይ ተመስርተን እያካሄድን እንገኛለን:: ከ38 አስራ አንድ የሚሆኑት በቴክኒክና ሙያ ስልጠና ዘርፍ እየተካሄዱ ያሉ ናቸው:: ከነዚህ መካከል የ 5 ቱ የፌደራል ግብርና ኮሌጆች ተጠቃሽ ነው:: ከ 5ቱ የግብርና ኮሌጆች አንዱ የሆነው የገዋኔ Read More …