#አፍር_ዶቢ_ገዋኔ_ግብርና_ኮሌጅ በዶቢ የጨው ምርት ደርሶ በማሰባሰብ ላይ ይገኛል።

#አፍር_ዶቢ_ገዋኔ_ግብርና_ኮሌጅ በዶቢ የጨው ምርት ደርሶ በማሰባሰብ ላይ ይገኛል። ****************,**************************************************** የገዋኔ ግብርና ቴክኒክና ሙያ ሥልጠና ከመማር ማስተማር ባሻገር የክልሉን ፀጋ በመጠቀም ቀደም ሲል ከአፍር ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ከመአድን ቢሮ በዶቢ የጨው መምረቻ ቦታ ፍቃድ አግኝቶ ወደ ስራ በፍጥነት ተሰማርቶ በመግባት የጨው ምርቱ ዛሬ ላይ ፍሬ አፍርቶ መሰብሰብ ደረጃ ደርሷል ሲሉ የኮሌጁ Read More …

የገዋኔ_ግብርና ቴ/ሙያ ሥልጠና ኮሌጅ ከLLRP (የቆላማ አካባቢ ኑሮ ማሻሻያ ፕሮጀክት) ጋር በሠመራ የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረሙ።

የገዋኔ_ግብርና ቴ/ሙያ ሥልጠና ኮሌጅ ከLLRP (የቆላማ አካባቢ ኑሮ ማሻሻያ ፕሮጀክት) ጋር በሠመራ የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረሙ። ……………………………… የኮሌጁ ዲን ክቡር አቶ መሀመድ ሀመዱ በዛሬው ዕለት በአጫጭር ስልጠና ወጣቶችን የራሳቸውን የስራ እድል መፍጠር የሚያስችል የመግባቢያ ሰነድ LLRP (ከቆላማ አካባቢ ኑሮ ማሻሻያ ፕሮጀክት) አስተባባሪ ክቡር አቶ መሀመድ ሀሰን ጋር በውቢቷ ሠመራ ከተማ በዋና Read More …

#እንኳን_ደስ_አላችሁ!!

#እንኳን_ደስ_አላችሁ!! **************** ውድ የገዋኔ ግ/ቴ/ሙ ስልጠና ኮሌጅ መምህራን ማኔጅመንት ድጋፍ ሰጪ ሰራተኞች የኮሌጁ ማህበረሰብ በሙሉ ኮሌጃችን 2017 ዓ.ም 361 የደረጃ IV ሰልጣኞችን ማስመረቁ ይታወቃል። ይሄውም ኮሌጃችን የዘንድሮ ተመራቂዎችን በአገር አቀፍ ምዘና አስመዝኖ በመጀመሪያ ዙር 86% ያስመዘገበ ሲሆን ያልተሳካላቸውን ጥቂት ተማሪዎች ለሁለተኛ ዙር አስመዝኖ በአጠቃላይ 97% ማስመዝገብ ተችሏል ። እንዲሁም በተጨማሪ Read More …

#20ኛው_ዙር_የሰልጣኞች_ምረቃ_ሥነ_ስርዓት_በገዋኔ ግብርና ቴክኒክና ሙያ ሥልጠና ኮሌጅ ተደርጎ ውሏል።

#20ኛው_ዙር_የሰልጣኞች_ምረቃ_ሥነ_ስርዓት_በገዋኔ ግብርና ቴክኒክና ሙያ ሥልጠና ኮሌጅ ተደርጎ ውሏል። ****************************************************** በዛሬው ዕለት የምረቃ ሥነ-ስርዓት ላይ ክቡር አቶ ጌታቸው ደምሴ በስራና ክህሎት ሚኒስቴር የግብርና ቴ/ሙያ መሪ ስራ አስፈፃሚ ፤ክቡር አቶ መሀመድ ሀመዱ የኮሌጁ ዲን ፤ክቡር አቶ ግርማ ለገሰ የሚዛን ግብርና ኮሌጅ አስተዳደር ዘርፍ ም/ዲን ፤ክቡር አቶ አህመድ ኢብራሂም የአፍር ብ/ክ/ መንግስት የሥራና Read More …

#4ኛው_ሀገር_አቀፍ_የክህሎት_ውድድር የገዋኔ ግብርና ቴክኒክና ሙያ ሥልጠና ኮሌጅ በመሳተፍ ላይ ይገኛል።

#4ኛው_ሀገር_አቀፍ_የክህሎት_ውድድር የገዋኔ ግብርና ቴክኒክና ሙያ ሥልጠና ኮሌጅ በመሳተፍ ላይ ይገኛል። “ብሩህ አዕምሮዎች በክህሎት የበቁ ዜጎች” በሚል መሪ ሃሳብ የሚካሄደው ሀገር አቀፍ የክህሎት ውድድር ዛሬ በይፍ ተጀምሯል፡፡ የማስጀመሪያ መርሃ ግብሩ በኢፌዴሪ ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት ከሚያዝያ 27-ግንቦት 2/2017 ዓ.ም ሲሆን ውድድሩ ለስድስት ተከታታይ ቀናት ይካሄዳል፡፡ ውድድሩ በአሰልጣኝ፣ በሰልጣኝና በኢንተርፕራይዝ ምድብ ተከፍሎ Read More …

#በሥራና_ክህሎት_ሚኒስተር ተጠሪ 5ቱ የግብርና ቴክኒክና ሙያ ሥልጠና ኮሌጆች የ2017 የግማሽ ሩብ አመት የእቅድ አፈፃፀም ግምገማ ተካሄደ።

#በሥራና_ክህሎት_ሚኒስተር ተጠሪ 5ቱ የግብርና ቴክኒክና ሙያ ሥልጠና ኮሌጆች የ2017 የግማሽ ሩብ አመት የእቅድ አፈፃፀም ግምገማ ተካሄደ። …………………………………… ………………………..   ግምገማው ክብርት ወ/ሮ ሙፍሪሃት ካሚል በተገኙበት  በአዲስ አበባ የተካሄደ ሲሆን በመድረኩ የኮሌጃችንን የ2017 የግማሽ ሩብ አመት የእቅድ አፈፃፀም ሪፓርቱን የኮሌጁ ዲን ክቡር አቶ መሀመድ ሀመዱ ቀርቧል ። በቀረበው ሪፖርት ላይ በተሰጠው Read More …

በሥራና ክህሎት ሚኒስቴር የገዋኔ ግብርና ቴክኒክና ሙያ ሥልጠና ኮሌጅ “የአገልግሎትና አስተዳደር ሪፎርም ስራዎች የተዘጋጁ ሰነዶችን” ለኮሌጁ መምህራንና ድጋፍ ሰጭ ሰራተኞች በሪፎርም ኮሚቴዎች የግንዛቤ ማስጨበጫ ፕሮግራም ተካሄድ ።

የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የኮሌጁ ዲን ክቡር አቶ መሀመድ ሀመዱ ጊዜያቸውንና የተሰጣቸውን ኃላፊነት ደከመን ሰለቸን ሳይሉ እየሰሩ ላሉት ለሪፎርም ቴክኒካል ኮሚቴዎች ላቅ ያለ ምስጋና ካቀረቡ ቡሀላ የኮሌጁ ከፍተኛ ስራ አስፈፃሚዎች ቅድሚያ ተሰጥቷቸው እንዲተገበሩ ገምግመው ባፀደቁት ዕቅድና ሰነዶች መሠረት ሥራዎች እንዲተገበሩ አቅጣጫ የሰጡበት መድረክ ነው። ይህ የግንዛቤ ማስጨበጫ ዋነኛ አላማው ሰራተኞች ስለ Read More …

በገዋኔግብርና ቴክኒክና ሙያ ሥልጠና ኮሌጅ የተማሪዎች መረጃ አስተዳደር ስርዓት እና የንብረት መረጃ አስተዳደር ስርዓት ዲጂታላይዜሽን በኮሌጁ ተግባራዊ ተደረገ።

#በገዋኔግብርና ቴክኒክና ሙያ ሥልጠና ኮሌጅ የተማሪዎች መረጃ አስተዳደር ስርዓት እና የንብረት መረጃ አስተዳደር ስርዓት ዲጂታላይዜሽን በኮሌጁ ተግባራዊ ተደረገ። ********* የገዋኔ ግብርና ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኮሌጅ ኮሌጁ ከወረቀት አሰራር በመውጣት የዲጅታል ቴክኖሎጂ በመጠቀም አሰራሩን ዘመናዊ፣ ቀልጣፋ፣ ደህንነቱ የተጠበቀ የመረጃ ትስስር እንዲኖር ኮሌጁ ዘመኑን የሚመጥን 2 የዲጅታል ቴልኖሎጅዎችን Muhammed Computer Technology ባበለጸጋቸው Read More …

#የገዋኔግብርናኮሌጅየ2017 ዓ.ም የትምህርት ዘመን ነባር የሁለተኛና የሶስተኛ ዓመት ተማሪዎችን ህዳር 12 እስከ 14 /2017 ዓ.ም ቅበላ አደረገ።

******** ቀደም ሲል የገዋኔ ግብርና ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ የ2017 ዓ.ም የትምህርት ዘመን የሁለተኛና የሶስተኛ ዓመት ሰልጣኞችን ለመቀበል ባወጣው የጥሪ ማስታወቂያ መሠረት ሰልጣኛች ወደጊቢ በመግባት ላይ ይገኛሉ። ይህንኑ አስመልክቶ የኮሌጁ መምህራንና ሥራ አስፈፃሚዎች ለ2017 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በአዲስ መንፈስ ሰልጣኞችን ተቀብሎ ለማሰልጠን የሚያስችላቸውንና ለአሰልጣኞችና ሥራ አስፈፃሚ ድጋፍ ሰጪ ሰራተኞች የጋራ ፕሮግራም Read More …

#በገዋኔግብርናኮሌጅ ከሥራና ክህሎት ሚኒስቴር የቴክኒክና ሙያ ዘርፍ እና ከኢንተርፕራይዝ ዘርፍ የመጡ ሉዑካን ቡድን የመስክ ጉብኝት አደረጉ ።

#በገዋኔግብርናኮሌጅ ከሥራና ክህሎት ሚኒስቴር የቴክኒክና ሙያ ዘርፍ እና ከኢንተርፕራይዝ ዘርፍ የመጡ ሉዑካን ቡድን የመስክ ጉብኝት አደረጉ ። *,,,,,,**** በጉብኝቱ በሩብ ዓመቱ በዘርፉ የተከናወኑ ተግባራት በተለይ በኢንተርፕራይዝ ዘርፍ በጥልቀት በሚገመግሙበት የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር የግብርና ቴ/ሙያ/መሪ ሥራ አስፈፃሚ ክቡር  አቶ ጌታቸው ደምሴና የኢንፕራይዝ የዘርፉ ባለሙያዎች ተገኝተዋል። በኮሌጁ በመገኘት ኮሌጁ እየሰራ ያለውን የተለያዩ Read More …