
#በንብ_ማነብ_ሲሰጥ_የቆየው_አጫጭር_ስልጠና ተጠናቆ ሰልጣኞችን ዛሬ አስመረቀ::
****
የገዋኔ ግብርና ቴክኒክና ሙያ ሥልጠና ኮሌጅ ከአፍር የቆላማ አካባቢ ኑሮ ማሻሻያ ፕሮጀክት ጋር በመተባበር ከበክልሉ ከተለያዩ ወረዳዎች የተውጣጡ በጋራ ፍላጎት ላይ ለተመሠረቱ ማህበራት በንብ ማነብ ሲሰጥ የቆየው አጫጭር ስልጠና ተጠናቆ ሰልጣኞችን በዛሬው ዕለት አስመርቆ ውሏል ።
ሀምሌ 5/2017 ዓ.ም



The short training course on beekeeping has been completed and the trainees have graduated. ************ **************************
The Gewane Agricultural Technical and Vocational Training College, in collaboration with the Afar Lowland Livelihood Resilience Project, has completed the short training course on beekeeping for the community-based associations from different districts of the region and has graduated the trainees today.
July 5/2017










