በሥራና ክህሎት ሚኒስቴር የገዋኔ ግብርና ቴክኒክና ሙያ ሥልጠና ኮሌጅ “የአገልግሎትና አስተዳደር ሪፎርም ስራዎች የተዘጋጁ ሰነዶችን” ለኮሌጁ መምህራንና ድጋፍ ሰጭ ሰራተኞች በሪፎርም ኮሚቴዎች የግንዛቤ ማስጨበጫ ፕሮግራም ተካሄድ ።

የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የኮሌጁ ዲን ክቡር አቶ መሀመድ ሀመዱ ጊዜያቸውንና የተሰጣቸውን ኃላፊነት ደከመን ሰለቸን ሳይሉ እየሰሩ ላሉት ለሪፎርም ቴክኒካል ኮሚቴዎች ላቅ ያለ ምስጋና ካቀረቡ ቡሀላ የኮሌጁ ከፍተኛ ስራ አስፈፃሚዎች ቅድሚያ ተሰጥቷቸው እንዲተገበሩ ገምግመው ባፀደቁት ዕቅድና ሰነዶች መሠረት ሥራዎች እንዲተገበሩ አቅጣጫ የሰጡበት መድረክ ነው። ይህ የግንዛቤ ማስጨበጫ ዋነኛ አላማው ሰራተኞች ስለ Read More …

በገዋኔግብርና ቴክኒክና ሙያ ሥልጠና ኮሌጅ የተማሪዎች መረጃ አስተዳደር ስርዓት እና የንብረት መረጃ አስተዳደር ስርዓት ዲጂታላይዜሽን በኮሌጁ ተግባራዊ ተደረገ።

#በገዋኔግብርና ቴክኒክና ሙያ ሥልጠና ኮሌጅ የተማሪዎች መረጃ አስተዳደር ስርዓት እና የንብረት መረጃ አስተዳደር ስርዓት ዲጂታላይዜሽን በኮሌጁ ተግባራዊ ተደረገ። ********* የገዋኔ ግብርና ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኮሌጅ ኮሌጁ ከወረቀት አሰራር በመውጣት የዲጅታል ቴክኖሎጂ በመጠቀም አሰራሩን ዘመናዊ፣ ቀልጣፋ፣ ደህንነቱ የተጠበቀ የመረጃ ትስስር እንዲኖር ኮሌጁ ዘመኑን የሚመጥን 2 የዲጅታል ቴልኖሎጅዎችን Muhammed Computer Technology ባበለጸጋቸው Read More …

የገዋኔ ግብርና ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ እህት ኮሌጅ ከሆነው ከአጋርፍ ግብርና ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ ጋር ቀደም ሲል በተደረጉው የሁለትዮሽ የጋራ ስምምነት መሰረት ከአጋርፍ ግ/ቴ/ሙያ ኮሌጅ 300 ሄክታር የእርሻ መሬት ርክክብ ተደረገ ።

ኮሌጃችን 2016 ዓ.ም 15 ሚሊየን በውስጥ ገቢ ማስገኘት እንዳለበት ከሚኒስተር መ/ቤት አቅጣጫ መሰጠቱ ይታወቃል ። ይህንኑ ተልዕኮ ከግብ ለማድረስ ኮሌጁ የተለያዩ የገቢ ማስገኛ ሥራዎች ላይ ከመቼውም በላይ እንቅስቃሴ በማድረግ ላይ ይገኛል ። የኮሌጁ ሉዑካን ቡድን በአጋርፍ ግብርና ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ በመገኘት ቀደም ሲል የጋራ የሆነ የሁለትዮሽ ስምምነት በተደረገው መሰረት 300 Read More …