ኮሌጃችን 2016 ዓ.ም 15 ሚሊየን በውስጥ ገቢ ማስገኘት እንዳለበት ከሚኒስተር መ/ቤት አቅጣጫ መሰጠቱ ይታወቃል ። ይህንኑ ተልዕኮ ከግብ ለማድረስ ኮሌጁ የተለያዩ የገቢ ማስገኛ ሥራዎች ላይ ከመቼውም በላይ እንቅስቃሴ በማድረግ ላይ ይገኛል ። የኮሌጁ ሉዑካን ቡድን በአጋርፍ ግብርና ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ በመገኘት ቀደም ሲል የጋራ የሆነ የሁለትዮሽ ስምምነት በተደረገው መሰረት 300 Read More …