
በሀገሬ ምርት እኮራለሁ ፤ ከሀገር ውስጥ አምራቾች እገዛለሁ”ኤግዚቢሽን እና ባዛር በሐዋሳ ከተማ በይፋ ተከፈተ ። የገዋኔ ግብርና ቴክኔክና ሙያ ስልጠና ኮሌጅ በሥራና ክህሎት ሚኒስቴር ከግብርና ሚኒስቴር እና ከሲዳማ ብ/ክ/መንግስት የሥራ፣ ክህሎት እና ኢንተርፕራይዝ ልማት ቢሮ ጋር በመተባበር ያዘጋጁት ሀገር አቀፍ ኤግዚቢሽን እና ባዛር ላይ ከ246 ጥቃቅን እና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች ምርትና Read More …