
የገዋኔ ግብርና ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ የአፍር ክልል እና የዞን አመራሮች በኮሌጃችን በመገኘት ጉብኝት አደረጉ ።መስከረም 9/2015 ዓ.ም (ገ.ግ.ቴ.ሙ.ኮ) የተከበሩ አቶ ሀመዱ አሊ የክልሉ ት/ት ቢሮ ምክትል ኃላፊ ፣ክብርት ሀዋ አሊ የክልሉ የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ቢሮ ምክትል ኃላፊ እንዲሁም የገቢ ረሱ ዞን ምክትል አስተዳደር ክቡር አቶ ሞየሌበዞን ደረጃ የነበራቸውን የክረምት ስራዎች ማጠቃለያ Read More …